ኢትዮጵያ/አፍሪቃ | 13.03.2010
የርዋንዳ መልሶ ግንባታ እና የሰብዓዊ መብት ይዞታዋ
በአሁኑ ጊዜ የርዋንዳ ህዝብ ወጣት ትውልድ ይበዛዋል። አብዝኃኑ ከሰላሳ ዓመት በታች መሆኑን እና በሀገር ግንባታው ስራም ላይ ማለፊያ አስተዋጽዖ በማድረግ ላይ መሆኑን ካጋሜ ሰሞኑን በብሪታንያ ለሮያል ኮመንዌልዝ ማህበረሰብ ባሰሙት ንግግር ላይ ገልጸዋል።
አርያም ተክሌ/DW
በአሁኑ ጊዜ የርዋንዳ ህዝብ ወጣት ትውልድ ይበዛዋል። አብዝኃኑ ከሰላሳ ዓመት በታች መሆኑን እና በሀገር ግንባታው ስራም ላይ ማለፊያ አስተዋጽዖ በማድረግ ላይ መሆኑን ካጋሜ ሰሞኑን በብሪታንያ ለሮያል ኮመንዌልዝ ማህበረሰብ ባሰሙት ንግግር ላይ ገልጸዋል።
አርያም ተክሌ/DW
DW-TV EUROPE live
We're sorry, due to legal issues this content can not be transmitted as live stream.
If you are inside the United States, it is still possible for you to enjoy DW-TV. For more information, please click here.
