1. ይዘት
  2. ቀዘፋ
  3. ተጨማሪ ይዘቶች
  4. አብሮ መቅዘፍ
  5. ፍለጋ
  6. ከ 30 ቋንቋዎች ይምረጡ።


 

ኢትዮጵያ/አፍሪቃ | 13.03.2010

የርዋንዳ መልሶ ግንባታ እና የሰብዓዊ መብት ይዞታዋ

 

የርዋንዳ መንግስት ከሙስና ነጻ በሆነበትና ከስምንት መቶ ሺህ የሚበልጡ ቱትሲዎች እና ለዘብተኛ ሁቱዎች የተገደሉበት የጎሳ ጭፍጨፋ ትቶት ካለፈው መዘዝ ማገገም በቻለበት ድርጊት የኤኮኖሚ ጠበብት እና ዲፕሎማቶች ያደንቃሉ።

 

በአሁኑ ጊዜ የርዋንዳ ህዝብ ወጣት ትውልድ ይበዛዋል። አብዝኃኑ ከሰላሳ ዓመት በታች መሆኑን እና በሀገር ግንባታው ስራም ላይ ማለፊያ አስተዋጽዖ በማድረግ ላይ መሆኑን ካጋሜ ሰሞኑን በብሪታንያ ለሮያል ኮመንዌልዝ ማህበረሰብ ባሰሙት ንግግር ላይ ገልጸዋል።

አርያም ተክሌ/DW

 

 
 

ምላሽ »መላክ »ማተም »

ተጨማሪ አርእስተ-ዜና

 
መጣጥፍ መጽሐፍ ማቅለም


 

DW-TV EUROPE live

GLOBAL 3000

We're sorry, due to legal issues this content can not be transmitted as live stream.

If you are inside the United States, it is still possible for you to enjoy DW-TV. For more information, please click here.

የቤትሆፈን መታሰቢያ ድግስ

Audio on Demand

በማድመጥ መማር
በማድመጥ መማር

ማህበራዊ የመረብ ግንኙነት

ትዊተር

ኢትዮጵያ -ምርጫ 2002
የምርጫ ዘመቻዉ አአ